Sagalicha Dhiigicha Hafuurichaቃሉ ደሙ መንፈሱ |
|||||||
The Word the Blood the Spirit |
|||||||
|
የጥናት 11ጢሞ.1፡1-5
7. በቁ 3-4 መሠረት፣ ምን አይነት ነገሮች በወንደሞች ህብረት መሃከል ክርክርን ይፈጥራሉ? ለምን? 8. በ ቁ 5 መሠረት የትእዛዝ ፍጻሜ ሊሆን የሚችል ፍቅር ምን ኣይነት ባህሪይ ያለው ነው? 9. አንድ ክርስቲያን ጌታን ለማስደሰት ከፈለገ፣ የሚያደርገውን ሁሉ ከፍቅር ኣንጻር መቃኘት አለበት፡፡ ይህንን ሓሳብ ከ ‹‹አድሱ ትእዛዝ›› ጋር በማገናዘብ አስረዳ፡፡ 10. ዛሬ ከዚህ ጥናት ምን ጠቃሚ ነገር ተማርክ/ሽ? 11. የራስህን/የራስሽን የፍቅርና የአገልግሎት ሕይወት መጣጣም እንዴት ትመዝናለህ/ሽ? (መልሱን ለራስህ መልስ፣ ከእግዚአብሄርም ጋር ተመካከርበት)፡፡
ተክሉ ተ. ጉታ ቃሉ ደሙ መንፈሱ የወንጌል አገልግሎት
E-mail: [email protected]
|
Waaqayyo si jaallata
Ati Eessa? |
|||||