Sagalicha Dhiigicha Hafuurichaቃሉ ደሙ መንፈሱ |
|||||||
The Word the Blood the Spirit |
|||||||
|
ጥናት 13: 1ጢሞ.5፡1-16
የጥናቱ ዓላማ የጥናቱ ክፍል 1ጢሞ.5፡1-16 2. የምንባቡን አጠቃላይ ኣላማ በአንድ አጭር ዐረፍተ ነገር ተናገር፡፡ 3. በቁ.1 ላይ የተገለጸው መገሰጽ ምን ትርጉም አለው? (ዘለዋ.19፡32 ገላ.2፡11-14) 4. በ ቁ 1-2 ላይ በተቀመጠው መሠረት፣ በክርስቲያኖች መካከል ቤቴ ሳባዊ አስተሳሰብ (የአባት፣ የእናት፣የእህትና የወንድማዊ ግንኝነቶች) መጎልበት ምን ጥቅም ይኖረዋል? 5. ባልተት ማለት ምን ማለት ነው? ባልቴቶች በምን መስፈርት በባልተትነት ይመዘገባሉ? ለምን? (ዘዳግ.10፡17-20፣ ሓ›ሥ 6፡1-6) 6. ቁ 8 ስታነብ እንዴት ትረደዋለህ? ቤቴሰዎችን መርዳትንና በሓይማኖት መጽናትን ምን ያገናኛቸዋል? 7. ቁ 11 ‹‹ባል የሞቴባትን ቆነጃጅት ግን አትቀበል›› የሚለውን ሃሳብ እንዴት ታብራረዋለህከቤቴ ክርስቲያን አገልግሎት ምን ይጠቀማሉ? ምንስ ያበረክታሉ? በምክንያቶቱ ላይ ተመካከሩበት፡፡ 8. ይህንን የጥናት ክፍል እንዴት አድርገን በግልና በህብረት ከራሳቻችን ጋር ልናዛምድ እንችላለን?
ተክሉ ተ. ጉታ ቃሉ ደሙ መንፈሱ የወንጌል አገልግሎት
E-mail: [email protected]
|
Waaqayyo si jaallata
Ati Eessa? |
|||||