Sagalicha Dhiigicha Hafuurichaቃሉ ደሙ መንፈሱ |
|||||||
The Word the Blood the Spirit |
|||||||
|
ጥናት 14: 1ጢሞ.5፡17-25
የጥናቱ ዓላማ 2. የምንባቡን አጠቃላይ ኣላማ በአንድ አጭር ዐረፍተ ነገር ተናገር፡፡ 3. በጠቅላላው የመጽሓፍ ቅዱስ አስተምህሮት፣ ሽማግለዎች ክብር ይገባቸዋል፡፡ በቁ 17-18 መሠረት ደግሞ እጥፍ ክብር የሚገባቸው ሽማግሌዎች ተገልጸዋል፡፡ እጥፍ ክብር ማለት ምድን ነው? ለምን ተገባቸው? 4. በቁ 19-20 መሠረት ሽማግሌዎች የማይከሰሱበት ሁኔታና የሚገሰጹበት ሁኔታ ላይ ተነጋገሩ፡፡ (በተጨማሪም አንብቡ፡፡) 5. በቁ.21 ላይ የተገለጠው አድልዎ ምን አይነት ችግር ሊያመጣ ይችላል የሓዋሪው ምስክሮችን መጥራትስ ለምን አስፈላጊ የሆነ ይመስላችሃል፡፡ 6. በሌሎች ኃጢአት መተባበር ማለት ምን ማለት ነው፡፡ በሰዉ ላይ ‹‹ፈጥኖ እጅ መጫንን›› ‹‹በኃጥአታቸው ከመተባበር›› ጋር እንዴት ይገናኛል? 7. በቁ 24-25 ምን መልክትን ያስተላልፋል? 8. ከዛሬው ጥናት በግልህ ምንን ተማርክ?
ተክሉ ተ. ጉታ ቃሉ ደሙ መንፈሱ የወንጌል አገልግሎት
E-mail: [email protected]
|
Waaqayyo si jaallata
Ati Eessa? |
|||||