Sagalicha Dhiigicha Hafuurichaቃሉ ደሙ መንፈሱ |
|||||||||||||
The Word the Blood the Spirit |
|||||||||||||
|
ከኢየሱስ ክርስቶስ ሕይወትና አገልግሎት እንማርመግቢያ
በዚህ ርዕስ ሥር የሚቀርበው ጥናት የማርቆስን ወንጌል መሠረት አድርጎ የኢየሱስ ክርስቶስን ሕይወትና አገልግሎት በማጥናት ከእርሱ መማርን ዓላማ ያደረገ ነው፡፡
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በማቴ. 11፡29 ላይ ሲናገር "ከእኔ ተማሩ" ብሎአል፡፡ ይህ ደግሞ ሊሆን የምችለው እርሱን መመልከትና መስማት ስንችል፣ ልገጥሙን በሚችሉት ሁኔታዎችም ውስጥም ኢየሱስ እንዴት አይቶ መልስ እንደሰጠና ሊሠጥ እንደሚችል በመገንዘብ፣ ከሕይወታችንና አገልግሎታችነ ጋር ማዛማድ ይሆናል፡፡
ይህ የጥናቱ ጽሑፍ በዚህ ድረ-ገጽ ላይ ለማስቀመጥ ታስቦ የተሠራ ሥራ ሳይሆን እያገለገልኩት ከነበረው የክርስቲያን ማህብረሰብ ጋር የተማርነውን ነገር በቦታው ላልነበሩትም ለማድረስ ታስቦ በጥናቱ ወቅት የተጠቀምኩትን የግል ማስታወሻዬን ለአንባቢዎች ለማካፈል ነው፡፡ ስለዚህ ብዙ የቃላትና የፍደላት ጉድፈቶችም ቢኖሩ አስተካክላችሁ እንዲታነቡትና ለማስተካከልም እንዲቻል ቀጥለው በተሰጠው ኢ-ሜይል ሃሳብ እንድትሰጡን በትህጥናና በእግዚብሄር ፍቅር እጠይቃችሁኃለሁ፡፡
‹‹የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል፣ እኛም ባሮቹ ተነስተን እንሰራለን›› ነሀ.2፡20
ተክሉ ተ. ጉታ ቃሉ ደሙ መንፈሱ የወንጌል አገልግሎት
E-mail: [email protected]
|
Waaqayyo si jaallata
Ati Eessa? |
|||||||||||